ነቢዩ (የአላህ ሶላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና) የመርየም ልጅ ዒሳ የአላህ ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና በሰዎች መካከል በነቢያችን ድንጋጌ በፍትህ ሊፈርዱ መውረጃ ጊዜያቸው ቅርብ እንደሆነ ምለው ተናገሩ። በሚመጡ ወቅትም ክርስቲያኖች የሚያልቁትን መስቀል ይሰባብራሉ፤ ዒሳ የአላህ ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና አሳማዎችንም ይገድላሉ፤ ዒሳ የአላህ ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንና ግብርንም ያስቀራሉ፤ ሰዎች ባጠቃላይ ወደ ኢስላም እንዲገቡም ይታገላሉ፤ ገንዘብ (ሀብት) ይትረፈረፋል አንዱ ከሌላው አይቀበለውም። ይህም ገንዘብ ከመብዛቱ፣ ሁሉም እያንዳንዱ እርሱ ዘንድ ባለው ገንዘብ የተብቃቃ ከመሆኑ፣ በረካ ሰፍኖ መልካምነትም ከመከታተሉ አኳያ ነው።