ከጃቢር ቢን ዐብደላህ -አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸውና- እንደተላለፈው ነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል: "መልካም ነገሮች ሁሉ ምፅዋት ናቸው።" ሶሒሕ ነው። - ቡኻሪ ከጃቢር በተላለፈ ሐዲሥ ሙስሊም ደግሞ ከሑዘይፋ በተላለፈ ሐዲሥ አውርተውታል።