ነቢዩ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን) አላህ በሐዲሠል ቁድሲይ እንዲህ እንዳለ ተናገሩ። "የሰው ልጅ መከራና ችግር በሚወርዱበት ወቅት ጊዜን በማውገዝና በመሳደብ እኔን ያውከኛል ክብሬን ያሳንሳል። ምክንያቱም የሚከሰቱትን ነገሮች አስተናባሪው አላህ ሱብሓነሁ ብቻ ነው። ዘመንን መሳደብ አላህን ዐዘ ወጀል እንደመሳደብ ነው። ጊዜ ለአላህ ትእዛዝ የተገራ ፍጡር ነው። ክስተቶች በአላህ ትእዛዝ ይከሰታሉ።